በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነአቶ ጀዋር መሐመድ ጉዳይ ተቀጠረ


የእነአቶ ጀዋር መሐመድ ጉዳይ ተቀጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00

የእነ አቶ ጀዋር መሐመድን የእምነት ክህደት ቃል ለመስማት ለዛሬ ቀጥሮ የነበረው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ። የእስረኞቹ ህክምና ለምን እንዳልተፈፀመ የተጠየቁት የቃሊቲ ማረሚያ ቤት ኃላፊዎችም ከፍርድ ቤቱ ቀርበው ምላሽ ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG