No media source currently available
ትግራይ ክልል ውስጥ እየተፈፀሙ ናቸው በሚባሉ የጭካኔ አድራጎቶች ላይ የሚወጡ ዘገባዎችና የክልሉ ሁኔታ እየተበላሸ መሄድ በብርቱ ያሳሰበው መሆኑን የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ትናንት፤ቅዳሜ ባወጡት መግለጫ አስታውቀዋል።