በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር


ኢትዮጵያዊያንን በኢንተርኔት የሚያሳትፍ ዓለም አቀፍ የሙዚቃ ዉድድር
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:51 0:00

ተቀማጭነቱ በሰሜን አሜሪካ የሆነው ኢትዮ ግሎባል አርትስ ከያሬድ ሙዚቃ ትምህርት ቤት ጋር በመተባበር በመላዉ ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉበት 'ዜማ ፍለጋ' የተሰኘ የድምጻዊነት ውድድር ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ውድድሩ በቨርችዋልና በአካል የሚካሄድ ሲሆን አሸናፊው አሜሪካን በሚገኘው ኢንትሪግ ሪከርድስ አልበሙን እንዲሰራና በተለያዪ የአሜሪካ ግዛቶች የኮንሰርት ስራዎች እንዲያቀርብ ግብዣ ይደረግለታል።

XS
SM
MD
LG