በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሞ ማህበረሰብ በዋሺንግተን ዲሲ ያስተባበረው ሰልፍ ተደረገ


የኦሮሞ ማህበረሰብ በዋሺንግተን ዲሲ ያስተባበረው ሰልፍ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:22 0:00

የኢትዮጵያ መንግስት በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሰብዓዊ መብት ረገጣዎችን እየፈጸመ ነው፣ በተለይ ደግሞ በኦሮሚያ ክልል የጅምላ እስር እና እንግልት እያከናወነ ነው በሚል የሚከሱ ኢትዮጵያዊያን በትናንትናው ዕለት በዋሺንግተን ዲሲ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል።

XS
SM
MD
LG