በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሰመኮ ስለአምነስቲ ሪፖርት


ኢሰመኮ ስለአምነስቲ ሪፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለማቀፍ የሰብዓዊ መብት ድርጅት በአክሱም ከተማ ነዋሪዎች ላይ ተፈጽሟል ያለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ከፍተኛ ትኩረት የሚሰጠው እንደሆነ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ይሁንና ዘገባው የራሱ የሆነ ውስንነት ሊኖረው ይችላል ብለዋል ኮሚሺነሩ። የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ በህጉ መሰረት ተገቢ እርምጃ እወስዳለሁ ማለቱን ዘገባው ይጠቅሰል።

XS
SM
MD
LG