በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የደረሰ ጥቃት


በአዲግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ የደረሰ ጥቃት
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:03 0:00

ሐሙስ የካቲት 11/2013 ዓ.ም በአንድ መኪና ላይ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት ሁለት ሴት እና አራት ወንድ በአጠቃላይ ስድስት ተማሪዎች፣ የመኪናው ረዳት እና ሁለት የፌደራል ፖሊስ አባላት መገደላቸውን የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው ከጥቃቱ መትረፋቸውን የሚናገሩ ተማሪዎች ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG