No media source currently available
በእስር ቤት የሚገኙ ፓለቲከኞች ለመጪው ምርጫ እጩ ሆነው እንዲቀርቡ እየሠራ መሆኑን ባልደራስለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ። አቶ ዳውድ ኢብሳ በሊቀመንበርነት የሚመሩት የኦሮሞ ነጻነትግንባር (ኦነግ) በበኩሉ አብዛኞቹ እስር ቤት የሚገኙ አባሎቹ በእጩነት እንዲመዘገቡ ጠይቋል። በዚህ ጉዳይላይ ያነጋገርናቸው የሕግ ባለሞያ ሕጉን መሰረት አድርገው ትንታኔን ሰጥተዋል።