በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እስረኛ ፖለቲከኞችና እጩ ምዝገባ


እስረኛ ፖለቲከኞችና እጩ ምዝገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:42 0:00

በእስር ቤት የሚገኙ ፓለቲከኞች ለመጪው ምርጫ እጩ ሆነው እንዲቀርቡ እየሠራ መሆኑን ባልደራስለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ። አቶ ዳውድ ኢብሳ በሊቀመንበርነት የሚመሩት የኦሮሞ ነጻነትግንባር (ኦነግ) በበኩሉ አብዛኞቹ እስር ቤት የሚገኙ አባሎቹ በእጩነት እንዲመዘገቡ ጠይቋል። በዚህ ጉዳይላይ ያነጋገርናቸው የሕግ ባለሞያ ሕጉን መሰረት አድርገው ትንታኔን ሰጥተዋል።

XS
SM
MD
LG