በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢሰመኮ በፍ/ቤቶች ትዕዛዝ አፈጻጸም ላይ


ኢሰመኮ በፍ/ቤቶች ትዕዛዝ አፈጻጸም ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

ጅማ ውስጥ እሥር ላይ የሚገኘው የጅማ ዩኒቨርሲቲ የዘንድሮ ምሩቅ ሙሃመድ ዴክሲሶ “በአፋጣኝ ሊለቀቅ ይገባል” ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን /ኢሰመኮ/ አሳስቧል። ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ “ኦሮምያ ክልል ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የፍርድ ቤቶች ትዕዛዞች አለመከበራቸው አሁንም አሳሳቢ ነው” ብሏል።

XS
SM
MD
LG