No media source currently available
እርቅ ለአንድ ኅብረተሰብ አዲስ ምዕራፍና አዳዲስ ዕድሎችን እንደሚከፍት የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬዓለም ሽባባው ተናገሩ። መላው የህብረተሰብ አካላት ለእርቅ እንዲሠሩ አሳሰቡ።