ኢዜማ ኮንሶ ላይ ጥቃት እየደረሰብኝ ነው አለ
በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን የኢዜማ ፓርቲ አባላት የምርጫ ቅስቀሳ በሚያደርጉበት ወቅት በፀጥታ ኃይሎች መያዛቸውን፤ ሲያዙም መደብደባቸውና መቁሰላቸውን ለሁለት ቀናት ከታሰሩ በኋላም ትናንት ማምሻውን ከእስር መለቀቃቸውን ኢዜማ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጠ። የኮንሶ ዞን ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ በኢዜማ ምርጫ ቅስቀሳ ምክንያት የታሰረ ሰው አለመኖሩን ጠቅሶ “መንግስት ፈርሷል” የሚል አሉባልታ በአደባባይ ሲያውጁ እና ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈፅሙ የተያዙ ግለሰቦች መኖራቸውን ተናግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ