ኢዜማ ኮንሶ ላይ ጥቃት እየደረሰብኝ ነው አለ
በደቡብ ክልል የኮንሶ ዞን የኢዜማ ፓርቲ አባላት የምርጫ ቅስቀሳ በሚያደርጉበት ወቅት በፀጥታ ኃይሎች መያዛቸውን፤ ሲያዙም መደብደባቸውና መቁሰላቸውን ለሁለት ቀናት ከታሰሩ በኋላም ትናንት ማምሻውን ከእስር መለቀቃቸውን ኢዜማ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጠ። የኮንሶ ዞን ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ በኢዜማ ምርጫ ቅስቀሳ ምክንያት የታሰረ ሰው አለመኖሩን ጠቅሶ “መንግስት ፈርሷል” የሚል አሉባልታ በአደባባይ ሲያውጁ እና ህገ ወጥ ድርጊት ሲፈፅሙ የተያዙ ግለሰቦች መኖራቸውን ተናግሯል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው
-
ኦገስት 26, 2023
በጋሞ ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ህይወት ጠፋ
-
ኦገስት 23, 2023
በፕሪቶርያው ስምምነት ከእስር መፈታት ሲገባቸው ያልተፈቱ እስረኞች እንዳሉ ተገለጸ