“ፀሐይ” ኢትዮጵያ ውስጥ የተሰራችው ብቸኛዋ አይሮፕላን የት ናት?
በኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ቋንቋ በወጉ ያልተጻፈው፣ ከ1921-28 ያለው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ላይ የሚያተኩር “ፀሐይ፡- የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” የተሰኘ መፅሃፍ በካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ ተፅፎ ገበያ ላይ ውሏል። መፅሃፉ በዋናነት “ፀሐይ” የተባለች እና በ1928 ኢትዮጵያ ውስጥ ተሠርታ አገልግሎት ከመስጠቷ በፊት በኢጣሊያ ወረራ ምክንያት ወደ ሮም የተወሰደች አውሮፕላን የሚያስተዋውቅ ሲሆን አሁን የት እና በምን ሁኔታ እንዳለችም በዝርዝር ይተርካል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው