“ፀሐይ” ኢትዮጵያ ውስጥ የተሰራችው ብቸኛዋ አይሮፕላን የት ናት?
በኢትዮጵያ የአገር ውስጥ ቋንቋ በወጉ ያልተጻፈው፣ ከ1921-28 ያለው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ታሪክ ላይ የሚያተኩር “ፀሐይ፡- የኢትዮጵያ አቪዬሽን አጀማመር” የተሰኘ መፅሃፍ በካፒቴን ዘላለም አንዳርጌ ተፅፎ ገበያ ላይ ውሏል። መፅሃፉ በዋናነት “ፀሐይ” የተባለች እና በ1928 ኢትዮጵያ ውስጥ ተሠርታ አገልግሎት ከመስጠቷ በፊት በኢጣሊያ ወረራ ምክንያት ወደ ሮም የተወሰደች አውሮፕላን የሚያስተዋውቅ ሲሆን አሁን የት እና በምን ሁኔታ እንዳለችም በዝርዝር ይተርካል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 03, 2021
ኢትዮጵያ ውስጥ ወጣቶች የስራ ፈጠራ ሃሳባቸውን መሸጥ ይችሉ ይሆን?
-
ማርች 03, 2021
የአድዋ ትርጉም - በዶ/ር አየለ በከሬ
-
ማርች 03, 2021
125ኛው የአድዋ ድል በዓል - በአዲስ አበባ
-
ማርች 03, 2021
እነ ጀዋር በግል ሆስፒታል እንዲታከሙ ተወሰነ
-
ማርች 03, 2021
የስንዴ ምርት በእጥፍ እንደሚጨምር ተገለጸ
-
ማርች 03, 2021
የተፎካካሪ ፓርቲዎች ቅሬታ እያሰሙ ነው