No media source currently available
በወንጀል የተጠረጠሩ ትግራይ ክልል ውስጥ የተሸሸጉ ግለሰቦችን ለመያዝ ከሚደረግ አሰሳ ውጪ ጦርነት የለም ሲሉ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።