በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ ሁኔታ - ከጀነራል መሐመድ ተሰማ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ


የትግራይ ሁኔታ - ከጀነራል መሐመድ ተሰማ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:31:21 0:00

በወንጀል የተጠረጠሩ ትግራይ ክልል ውስጥ የተሸሸጉ ግለሰቦችን ለመያዝ ከሚደረግ አሰሳ ውጪ ጦርነት የለም ሲሉ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጄነራል መሐመድ ተሰማ ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG