በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ የስራ ዕድሎች መክነዋል”


“በኮቪድ 19 ምክንያት ወደ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ የስራ ዕድሎች መክነዋል”
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:58 0:00

በአሁኑ ጊዜ ተቋሙን የሚመሩት አቶ ንጉሱ ጥላሁን እንደሚናገሩት ኮሚሽኑ ከአጋሮቹ ጋር በመሆን አዳዲስ የስራ መስኮችን የሚከፍቱ ዘርፎች እንዲበረክቱ፣የስራ ዕድሎች እንዲበዙ ጥረት እያደረገ ይገኛል።በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር 2013 ውስጥ 3 ሚሊየን የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር ያቀደው ተቋሙ በተለይ የግብርናው መስክ ሀቅም በማጤን በዘርፉ በርካታ የስራ ዕድሎች እንዲፈጠሩ እንደሚሰራም ጠቁመዋል።

XS
SM
MD
LG