በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ በአመራር አባሉ ግድያ መንግሥትን ከሰሰ


ኢዜማ በአመራር አባሉ ግድያ መንግሥትን ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:21 0:00

በኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት በቢሾፍቱ ከተማ የኢዜማ መዋቅር ሊቀመንበር የነበሩት ሰው ግድያ የፖለቲካ ግድያ ነው ሲል ፓርቲው መንግሥትን ከሰሰ። የክልሉ የኮሙዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ኃላፊ ግድያው በግል ጥል የተፈጸመ እንጂ የፖለቲካ ምክንያት የለውም ሲሉ የፖሊስን መረጃ በመጥቀስ አስተባበሉ።

XS
SM
MD
LG