በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ሰዎች እያደረጉት ያለው እርብርብ ልብ የሚነካ ነው” - አርቲስት ታማኝ በየነ


“ሰዎች እያደረጉት ያለው እርብርብ ልብ የሚነካ ነው” - አርቲስት ታማኝ በየነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:38 0:00

ግሎባል አሊያንስ ከሌሎች የሰብዓዊ መብት ማኅበራትና የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመሆን ለትግራይናለመተከል ተጎጂዎች እርዳታ ለማሰባሰብ የሚያደርገው ርብርብ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ እየተለመደ የመጣውንየተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት በማንነት እና በብሔር የመቧደን እንቅስቃሴ የመቀየር አላማ እንዳለው የድርጅቱዴሬክተር አርቲስት ታማኝ በየነ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG