በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጥሪ አቀረበ


የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጥሪ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ፣ ሰላማዊ ነፃና ፍትሃዊ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት ሁሉ የበኩላቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። ከምርጫው በፊት ወደ ብሔራዊ መግባባት የሚያደርሱ ዝግጅቶች እንደሚከናወኑም ጠቆመ።

XS
SM
MD
LG