በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግስት በግጭት ወቅት ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን እንዲከላከል የሚጠይቅ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ


መንግስት በግጭት ወቅት ሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን እንዲከላከል የሚጠይቅ የፊርማ ማሰባሰብ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00

ባለፉት ሶስት ዓመታት በተከሰቱ ግጭቶች ሳቢያ ህዝቦች ሃብት ንብረታቸውን በመተው ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ ህይወታቸው አልፏል፡፡ ሴቶችም መደፈራቸው ተሰምቷል፡፡ ሴታዊት የጾታ ንቅናቄ በግጭት ቀጠና እና በሃገር ውስጥ የስደተኛ ጣቢያዎች ውስጥ ለሴቶች ጥበቃ ቅድሚያ እንዲሰጥ እና ጥቃት ፈጻሚ አካላትም በተገቢው መንገድ ለህግ እንዲቀርቡ የሚጠይቅ የድጋፍ ፊርማ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል፡፡

XS
SM
MD
LG