በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ሕክምና መረጃዎች ማዕከላዊ በሆነ መንገድ እንዲሰነዱ የሚያግዘው ወጣት


የኢትዮጵያ ሕክምና መረጃዎች ማዕከላዊ በሆነ መንገድ እንዲሰነዱ የሚያግዘው ወጣት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:22 0:00

ኦርቢት ሄልዝ ከ4 ዓመታት በፊት በጳዚዮን ቸርነት የተቋቋመ የቴክኖሎጂ የጤና ተቋም ነው፡፡ ተቋሙ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የጤና ስርዓት ማዕከላዊ በማድረግ የህሙማን መረጃ ሳይዘነጋና ሳይጠፋ እንዲሰነድ በተጨማሪም የታዘዙ መድሃኒቶች በተገቢው መልኩ እንዲከፋፍሉ በማድረግ ህሙማን በተለያዩ ህክምናዎች የሚያጠፏቸውን ጊዜና ገንዘብ እንዲሁም መጉላላት እንዲቀር እየሰራ ያለ ተቋም ነው፡፡

XS
SM
MD
LG