በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን፣ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ እና የውጭ ፖሊሲያቸው


ባይደን፣ የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ እና የውጭ ፖሊሲያቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:22 0:00

ፕሬዚዳንት ባይደን በነገው እለትና ከነገ በስቲያ የሚካሄደውን የአፍሪካ ህብረት 34ኛውን፣ የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ በዛሬው እለት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው አስተዳደራቸው ከአፍሪካ ህብረት ጋር ኮቪድ 19 ወረርሽኝና የጸጥታ ጉዳዮችን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች አብረው እንደሚሰራ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG