"ሴት የህክምና ባለሞያዎች ለስራቦታ ጾታዊ ጥቃት ተጋላጮች ናቸው" ዶ/ር ሰናይት በየነ
የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማህበር ከተመሰረተ 3 ዓመታት ያስቆጠረ ሲሆን ሴት የህክምና ባለሞያዎች በስራ ገበታቸው ላይ የሚደርስባቸውን መገለል፣ የጾታ ጥቃት ለማስቀረት በተጨማሪም ባለሞያ ሴቶችን በአመራር ለማብቃት ታስቦ የተቋቋመ ነው፡፡ ሴት የህክምና ባለሞያዎች በህክምናው ዘርፍ ውስጥ ስላላቸው ሚና እና እንዲሁም ስለሚያጋጥሟቸው ችግሮች የኢትዮጵያ ሴት ሃኪሞች ማኅበር ፕሬዘዳንት እና በጤና ሚኒስቴር አማካሪ ዶ/ር ሰናይት በየነ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ