በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእስር ላይ የነበሩ ተለቀቁ


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በእስር ላይ የነበሩ ተለቀቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የሚንቀሳቀሱትንና መንግሥት ኦነግ ሸኔ ብሎ የሚጠራቸውን ሸማቂዎች እና ሌሎችንም ታጣቂዎች በመደገፍ ተጠርጥረው ለወራትና አንዳንዶችም ለዓመታት ታስረው መለቀቃቸውን ከእስር ከተፈቱ መካከል አንዳንዶቹ ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG