በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ሴቶች በመንግስት የልማት ተቋማት ቦርድ ውስጥ ሃምሳ በመቶ መቀመጫ እንዲያገኙ እየሰራን ነው፡፡" ናሁሰናይ ግርማ


"ሴቶች በመንግስት የልማት ተቋማት ቦርድ ውስጥ ሃምሳ በመቶ መቀመጫ እንዲያገኙ እየሰራን ነው፡፡" ናሁሰናይ ግርማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:45 0:00

የኢትዮጵያ ጽኑ ሴቶች ማኅበር (ኤውብ) ከ10 ዓመት በፊት በናሁሰናይ ግርማ እና በሮማን ክፍሌ አማካኝነት በጥምረት የተመሰረተ ሲሆን፤ ባለፈው አስር ዓመት ጊዜ ውስጥም እጅግ ብዙ ሴቶች የቋንቋ፣ የንግድ ክህሎት እንዲሁም የተለያዩ ስልጠናዎች የሚያገኙበት፣ ትስስር የሚያደርጉበት፣ በስራቸው የበቁ እና የላቁ ሴቶች እውቅና እና ድጋፍ የሚያገኙበት እንዲሁም በፖሊሲ ደረጃ ተጽእኖ የሚያሳድሩበት ሆኗል፡፡

XS
SM
MD
LG