በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ሊቀጳጳስ ብጽዕ አቡነ ፋኑኤል ኢትዮጵያውያን ለሰላም እንዲተጉ ጥሪ አደረጉ


የዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ሊቀጳጳስ ብጽዕ አቡነ ፋኑኤል ኢትዮጵያውያን ለሰላም እንዲተጉ ጥሪ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:21 0:00

በሰሜን አሜሪካ በዋሺንግተን ዲሲ እና አካባቢዋ ያሉ አብያተ ክርስትያናት በኮቪድ 19 ምክንያት እያንዳንዳቸው በ50 ሰው ታጅበው እንደሚወጡ ተሰምቷል፡፡ በዓሉን በተመለከተ በሰሜን አሜሪካ በዋሽንግተን እና አካባቢዋ ሃገረስብከት ሊቀጳጳስ ብጹወ አቡነ ፋኑኤል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

XS
SM
MD
LG