በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሱዳን ኢትዮጵያ የድንበር ግጭቱን እያባባሰች ነው በማለት ከሰሰች


ሱዳን ኢትዮጵያ የድንበር ግጭቱን እያባባሰች ነው በማለት ከሰሰች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00

ሱዳንና ኢትዮጵያ በሚያወዛግባቸው የድንበር አክባቢ የሚታየው ውጥረት፣ በዚህ ሳምንትም ተባብሶ ቀጥላሏ፡፡ ሱዳን፣ ኢትዮጵያ የአየር ክልሌን ጥሳ የጦር አውሮፕላኖችን እያበረረች ነው በማለትም ኢትዮጵያን ከሳለች፡፡

XS
SM
MD
LG