በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የህወሓት ከፍተኛ የአመራር አባላት ተደመሰሱ ሲል መንግሥት አስታወቀ


የህወሓት ከፍተኛ የአመራር አባላት ተደመሰሱ ሲል መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:25 0:00

የሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ ከፍተኛ የአመራር አባላት የነበሩትን “ስዩም መስፍንንና አባይ ፀሐዬን ጨምሮ አራት ሰዎች ተገድለዋል” ሲሉ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሚኒስቴር የኃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብሪጋዲየር ጄነራል ተስፋዬ አያሌው ማምሻውን ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG