በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ ስልሳ የሚጠጉ የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ተነሱ


ወደ ስልሳ የሚጠጉ የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ተነሱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:52 0:00

ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን የታሪክ ምሁራን በኢትዮጵያ ሰላም ሚኒስተር እና በዴስቲኒ ኢትዮጵያ አማካኝነት ለአራት ቀናት ተሰባስበው ታሪክን ከግጭት እና ከሃሰት ትርክቶች በጸዳ ሁኔታ በሳይንሳዊ መንገድ ለመጻፍ ምን መደረግ እንዳለበት መክረዋል፡፡ በተጨማሪም ምሁራኑ ፖለቲከኞች በታሪክ ትምሕርት ላይ የሚያሳድሩትን ጫና ለማስተካከልና በታሪክ ዙሪያ ያሉ ችግሮችን በሳይንሳዊ መንገድ ለመፍታት የታሪክ ምሁራን ማኅበር ለማቋቋም ወስኖ ኮሚቴ መስርቷል፡፡

XS
SM
MD
LG