በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የችሎት ዘገባ


የችሎት ዘገባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:15 0:00

በአማራ ክልል ከፍተኛ የአመራር አባላት ላይ ሰኔ 15/2011 ዓ.ም. በተፈፀመው ግድያ ጉዳይ በወቅቱ የክልሉ ገዥ ፓርቲ አዴፓ ፅህፈት ቤት ኃላፊ የነበሩትና ግድያው ሲፈፀም ቦታው ላይ እንደነበሩ የተነገረው አቶ ዩሃንስ ቧያለው ዛሬ ባህር ዳር ፍርድ ቤት ቀርበው የምስክርነት ቃላቸውን ሰጥተዋል። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በነመማር ጌትነት መዝገብ በተከሰሱ ተጠርጣሪዎች ላይ የአቃቤ ህግ ምስክሮችን መስማት ቀጥሏል።

XS
SM
MD
LG