በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፈንድቃ የባህል ማዕከል መስራች መላኩ በላይ የኔዘርላድ ፕሪንስ ክላውስ ሎሬት ተሸላሚ ሆነ


የፈንድቃ የባህል ማዕከል መስራች መላኩ በላይ የኔዘርላድ ፕሪንስ ክላውስ ሎሬት ተሸላሚ ሆነ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00

ከጎዳና ሕይወት በመነሳት ከታዳሚዎች በሚያገኛት የሽልማት ገንዘብ ትምህርቱን የተማረው እና ሕይወቱን የቀየረው የባህል ተወዛዋዡ መላኩ በላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ስራ የጀመረባትን የፈንድቃ የባህል ምሽት ቤት ከአምስት ዓመታት በፊት ገዝቶ ወደ ባህል ማዕከልነት ማሻገር የቻለ ወጣት ነው፡፡ በቅርቡም መላኩ በፈንድቃ የባሕል ማዕከል ለሚሰራቸው ስራዎች የኔዘርላንድስ የዘውድ ሽልማት የሆነው የፕሪንስ ክላውስ 2020 ሎሬት ተሸላሚ ሆኗል፡፡

XS
SM
MD
LG