በጣልያን ስኬታማዎ ትውልደ-ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሞተው ተገኙ።
በጣልያን ሰሜን ትሬንቲኖ ግዛት በከፈቱት ስኬታማ የእንሳት እርባታ እና የአይብ መደብር ትኩረትን ስበው የነበሩት ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ አጊቱ ጉደታ በቤታቸው ሞተው መገኘታቸው ተሰምቷል። የጣልያን ፖሊስን ዋቢ ያደረጉ መገናኛ ብዙሀን አጊቱ በሰው እጅ ህይወታቸው ሳይጠፋ እንዳልቀረ አስታውቀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳዩን እየተከታተለው እና የምርመራ ውጤቱን ከፖሊስ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ