በጣልያን ስኬታማዎ ትውልደ-ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሞተው ተገኙ።
በጣልያን ሰሜን ትሬንቲኖ ግዛት በከፈቱት ስኬታማ የእንሳት እርባታ እና የአይብ መደብር ትኩረትን ስበው የነበሩት ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ አጊቱ ጉደታ በቤታቸው ሞተው መገኘታቸው ተሰምቷል። የጣልያን ፖሊስን ዋቢ ያደረጉ መገናኛ ብዙሀን አጊቱ በሰው እጅ ህይወታቸው ሳይጠፋ እንዳልቀረ አስታውቀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳዩን እየተከታተለው እና የምርመራ ውጤቱን ከፖሊስ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ