በጣልያን ስኬታማዎ ትውልደ-ኢትዮጵያዊ ስደተኛ ሞተው ተገኙ።
በጣልያን ሰሜን ትሬንቲኖ ግዛት በከፈቱት ስኬታማ የእንሳት እርባታ እና የአይብ መደብር ትኩረትን ስበው የነበሩት ኢትዮጵያዊቷ ስደተኛ አጊቱ ጉደታ በቤታቸው ሞተው መገኘታቸው ተሰምቷል። የጣልያን ፖሊስን ዋቢ ያደረጉ መገናኛ ብዙሀን አጊቱ በሰው እጅ ህይወታቸው ሳይጠፋ እንዳልቀረ አስታውቀዋል።ይህ በእንዲህ እንዳለ በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጉዳዩን እየተከታተለው እና የምርመራ ውጤቱን ከፖሊስ እየተጠባበቀ መሆኑን አስታውቋል። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ዘገባ አለው።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 22, 2021
የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ም/ሊቀመንበር ታሰሩ
-
ኤፕሪል 22, 2021
የአማራ ብልፅግና ፓርቲ በሰሞኑ ሰልፎች ላይ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ሴዳል ወረዳ ላይ ታጣቂዎች ጥቃት አደረሱ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ጅማ ውስጥ የታሰሩ መምህራን ፍ/ቤት ቀረቡ
-
ኤፕሪል 22, 2021
በደሪክ ሻውቪን ላይ የተበየነው የግድያ ወንጀልና የዓለም ምላሽ
-
ኤፕሪል 22, 2021
ክፍል ሁለት ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በኦሮምያ