በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በማህበራዊ ሚዲያ ለጋሾች ስለተገነባው ትምህርት ቤት


በማህበራዊ ሚዲያ ለጋሾች ስለተገነባው ትምህርት ቤት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:27 0:00

አክሱማይት አብርሃ ማህበራዊ መገናኛዎችን ለበጎ እያዋሉ ከሚገኙ ወጣቶች መካከል አንዷ ናት። በቅርቡ በጎንደር ከተማ ለሚገኘው “ቀይ አምባ” ትምህርት ቤት ተጨማሪ ክፍሎችን በማስገንባት አስረክባለች።ከአንድ ሚሊየን ብር የወጣበት ግንባታ የተከናወነው በጎ አድራጊዎች በተገኘ የገነዘብ ልግስና ነው።

XS
SM
MD
LG