በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሯ ስለ ትግራይ ስጋታቸውን ገለፁ


የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሯ ስለ ትግራይ ስጋታቸውን ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00

የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር ሚሸል ባከሌት፣ በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሰላማዊ ዜጎች በክፍተኛ አደጋ ውስጥ እንደሚገኙ አስጠንቅቀዋል፡፡ በሰፊው እየተፈጸሙ መሆናቸው ከሚነገረው የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መካከልም፣ አንዳንዶቹ የጦር ወንጀሎች ሊሆኑ እንደሚችሉም ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG