ወጣት ሴት ተማሪዎችን ከበቁ ሴቶች ጋር የሚያጣምረው መርሃግብር
የዩንቨርሲቲ ሴት ተማሪዎችን ለማብቃትና ስኬታማ ለማድረግ፤ የበቁ ሴቶችን ከወጣት ሴት የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች ጋር የማጣመር መርሃግብርን ማስጀምሩን የሴቶች ሕጻናት እና ወጣቶች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሃግብሩ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሴቶች ተቋም ጋረ በቅንጅት የሚተገበር ሲሆን ሴቶች በፖለቲካውም ሆነ በውሳኔ ሰጪ ቦታ ላይ የሚኖራቸውን ተሳትፎ በማሳደጉ ረገድ ትልቅ ሚና እንደሚኖረም ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ ኤደን ገረመው በዚህ ዙሪያ ዘገባ አላት፡፡
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 25, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 24, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 23, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 22, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ጁላይ 21, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ