No media source currently available
በሱዳን የኢትዮጵያውያን ስደተኛ ልጆች የሆኑት 'የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስደተኞች ማኅበር' በሃሻባት እና ኡም ራኩባ ካምፕ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ምግብ፣ ልብስ እና እንዲሁም ቁሳቁስ በማሰባሰብ ለመርዳት እየጣሩ ይገኛሉ ኤደን ገረመው ከቡድኑ ሰብሳቢ መሃከል አንዱ የሆነውን ተሾመ ኪሮስን አነጋገራለች፡፡