በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዜጎች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት የሚደርሰው ከመንግሥት ትኩረት ማነስ ነው ሲል ኢዜማ አስታወቀ


በዜጎች ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት የሚደርሰው ከመንግሥት ትኩረት ማነስ ነው ሲል ኢዜማ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00

“በመተከልና በወለጋ በተደጋጋሚ ዜጎችን ከጥቃቶችና ግድያ መታደግ አለመቻሉ ለችግሩ የተሰጠው ትኩረትውጤት ማነስ ነው” ሲል የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ ባለፈው ሳምንት ባወጣውመግለጫ አስታውቋል። የችግሩን መንስዔ ለማወቅም የራሱን ጥረት እያደረገ መሆኑን ጠቁሟል።

XS
SM
MD
LG