አዲስ አበባ —
በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ችግር የብዙ ኃይሎች እጅ ያለበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።
በሁለቱ ሀገሮች መሪዎች መካከል ሀገሮች መሪዎች መካከል ግን ችግሩን ለመፍታት በጎ ፍቃድ አለብለዋል። በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጦርነት አለ የሚባለው ግን “በመገናኛ ብዙሃን ብቻ ነው” ሲሉ ቃልአቀባዩ ተናግረዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)