በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትይጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ የአምባሳደር ዲና ማብራሪያ


የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና 
ሙፍቲህ/ፎቶ ከኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፌስ ቡክ ገፅ 
ላይ የተወሰደ
የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና  ሙፍቲህ/ፎቶ ከኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፌስ ቡክ ገፅ  ላይ የተወሰደ

በኢትዮጵያና በሱዳን መካከል ያለው የድንበር ችግር የብዙ ኃይሎች እጅ ያለበት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲህ ተናገሩ።

በሁለቱ ሀገሮች መሪዎች መካከል ሀገሮች መሪዎች መካከል ግን ችግሩን ለመፍታት በጎ ፍቃድ አለብለዋል። በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጦርነት አለ የሚባለው ግን “በመገናኛ ብዙሃን ብቻ ነው” ሲሉ ቃልአቀባዩ ተናግረዋል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

በኢትይጵያና ሱዳን ድንበር ጉዳይ የአምባሳደር ዲና ማብራሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:01 0:00


XS
SM
MD
LG