No media source currently available
ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዛሬ ሄደው ከዞኑ ነዋሪዎች ጋር የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአካባቢው የህግ የበላይነትን ማስከበር ዋነኛ አጀንዳቸው መሆኑን አስታውቀዋል።