በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዲስ አባባ በፈነዳ የእጅ ቦንብ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ አምስት ቆስለዋል


በአዲስ አባባ በፈነዳ የእጅ ቦንብ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ አምስት ቆስለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

በአዲስ አበባ ከተማ ልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ ስድስት ልዩ ቦታው “ስልጤ መስጅድ ጀርባ” እየተባለ በሚጠናው አካባቢ ለልማት በታጠረ ቦታ ላይ በፈነዳ የእጅ ቦንብ፤ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ አምስት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG