No media source currently available
“ኦነግ ሸኔ” የተባለው ታጣቂ ቡድን በአማራና ኦሮሞ ተወላጆች ላይ በተደጋጋሚ ጥቃትእየፈፀመብንነው ሲሉ ቅሬታ ለማቅረብ ወደ አዲስ አበባ ሄደው የነበሩ የምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳነዋሪ ተናግረዋል::