በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሱዳን ጋር መግባባት የታየበት ውይይት መደረጉን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ


ከሱዳን ጋር መግባባት የታየበት ውይይት መደረጉን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:00 0:00

የኢትዮጵያና የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትሮች ከቀናት በፊት ያካሄዱት ውይይት መግባባት የታየበትና ፍሬያማእንደነበረ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽ/ቤት ገለፀ።

XS
SM
MD
LG