የሰሞንኛው ወታደራዊ ግጭቶች አንድምታ - ክፍል አንድ
“... ለጠቅላላው ሕዝብ ማለት እችላለሁ አስደንጋጭ እና አስቸጋሪ ጊዜ እንደሆነ ነው። ... እንዲህ ያለ ጦርነት ... በክልልና በፌድራል መንግስት መሃከል ይካሄዳል’ ብሎ የጠበቀ ያለ አይመስለኝም።” አቶ ክቡር ገና ከአዲስ አበባ። ”... የተገለጹትን ማስረጃዎች (ተመርኩዤ) ስመለከተው ግን ከመነሻው አንድ የክልል መንግስት ልክ እንደ አገር ጦር መሳሪያ ማከማቸት፤ መመልመል እና ለጦርነት መዘጋጀት ሲጀምር ከዛ ነው ጦርነት የተጀመረው ማለት ነው።” አቶ ብርሃነ መዋ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 10, 2025
በሚያንማር በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 32 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ
-
ማርች 07, 2025
በ62 ግብር ከፋዮች ላይ የጉዞ እግድ ተላለፈ
-
ማርች 06, 2025
በጋምቤላ ክልል በኮሌራ ወረርሽኝ የሟቾች ቀጥር ከ30 መብለጡ ተገለጸ