No media source currently available
በያመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ህጻናት በተገቢ አስተዳደግ እጥረት እና በጎጂ ልማዶች ምክንያት እስከሞት የሚያደርስ አደጋን ይጋፈጣሉ። ይሄን መሰሉ ለተውልድ የሚተርፍ ጉዳት ይቀር ዘንድ አንድ ወጣት የህጻናት ሃኪም የበኩልን ማበርከት ጀምሯል። ዶ/ር ሄኖክ ዘውዱ ይባላል። በቅርቡ “ልጅ በእድሉ አይደል “ የተሰኘ የልጆች ጤና እና ህክምና ላይ የሚያተኩር መጽሃፍ ለአንባቢያን አብቅቷል። በመጽሃፉ እና ተያኣዥ ጉዳዮች ላይ አጭር ቆይታ አድርገናል።