በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህጻናትን የሚመለከቱ ጎጂ ልማዶችን በመጽሃፍ የሞገተው ሀኪም


ህጻናትን የሚመለከቱ ጎጂ ልማዶችን በመጽሃፍ የሞገተው ሀኪም
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:47 0:00

በያመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ህጻናት በተገቢ አስተዳደግ እጥረት እና በጎጂ ልማዶች ምክንያት እስከሞት የሚያደርስ አደጋን ይጋፈጣሉ። ይሄን መሰሉ ለተውልድ የሚተርፍ ጉዳት ይቀር ዘንድ አንድ ወጣት የህጻናት ሃኪም የበኩልን ማበርከት ጀምሯል። ዶ/ር ሄኖክ ዘውዱ ይባላል። በቅርቡ “ልጅ በእድሉ አይደል “ የተሰኘ የልጆች ጤና እና ህክምና ላይ የሚያተኩር መጽሃፍ ለአንባቢያን አብቅቷል። በመጽሃፉ እና ተያኣዥ ጉዳዮች ላይ አጭር ቆይታ አድርገናል።

XS
SM
MD
LG