በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ኮቪድ 19 እየተባባሰ ነው


በኢትዮጵያ ኮቪድ 19 እየተባባሰ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:33 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ በኮቪድ 19 ምክንያት የደረሰው የህይወት ጉዳት 1706 መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ የኮምዩኒኬሽንስ ዳይሬክተር ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃል የዛሬን መረጃ ሳይጨምር ሦስት መቶ ሰዎች የፅኑ ህመም ህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG