በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡብ ክልል ግጭት የተጠረጠሩ መያዛቸው ተገለፀ


በደቡብ ክልል ግጭት የተጠረጠሩ መያዛቸው ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:58 0:00

በደቡብ ክልል ኮንሶ ዞን፣ አማሮ፣ ዴራሼ፣ ኧሌና ቡርጂ ልዩ ወረዳዎች እና በአካባቢያቸው ተፈጥሮ በነበረው ግጭት በቀጥታና በተዘዋዋሪ እጃቸው አለበት ያላቸውን 137 ተጠጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG