በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኢትዮጵያ የተሰረቁ ቅርሶችን ተከታትሎ የሚያስመልስ ኮሚቴ ተቋቋመ


ከኢትዮጵያ የተሰረቁ ቅርሶችን ተከታትሎ የሚያስመልስ ኮሚቴ ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:33 0:00

ከኢትዮጵያ በተለያዩ ዘመናት የተዘረፉ ቅርሶችን የሚያስመልስ አስራዘጠኝ ታዋቂ እና ተጽእኖም ፈጣሪ ሰዎች የተካተቱበት ብሔራዊ ኮሚቴ ተቋቋመ፡፡ ኮሚቴው በዓለም ዙሪያ ያሉ የሃገሪቱን ቅርሶችን በማጥናት ከሃገራት ጋር በስምምነት እና በመግባባት ዓለም ዓቀፍ የቅርስ ጥበቃ ሕግን ባከበረ መልኩ ለመስራት ዓላማ እንዳለው የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG