በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን እጩ ተሿሚዋ ሊንዳ ቶመስ ስለ አፍሪካ ምርጫ ተናገሩ


የባይደን እጩ ተሿሚዋ ሊንዳ ቶመስ ስለ አፍሪካ ምርጫ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:18 0:00

ተመራጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጥቁር አሜሪካዊቷን ሊንዳ ቶመስ ግሪንፊልድን በተባበሩት መንግሥታት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሰደር አድርገው ማጨታቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከኖቬምበር 3ቱ የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፊት፣ የቪኦኤ ዘጋቢ ሻካ ስሳሊ ዩናይትድ ስቴትስ በአፍሪካ ስለምትከለው ፖሊሲ አነጋግራቸው ዘገባ አጠናቅራለች፡፡

XS
SM
MD
LG