በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ግብረሰናይ ተቋማት እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ


ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ግብረሰናይ ተቋማት እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:57 0:00

ዘጠኝ የሚሆኑ የሲቪል ማኅበራት እና ከጾታ ጋር የሚሠሩ ግብረሰናይ ተቋማት በፌደራል መንግሥትና እና በትግራይ ክልል ገዢ ፓርቲ ህወሓት መካከል እየተካሄደ ያለው ጦርነት እንዲቆም ጠየቁ፡፡ ከተቋማቱ ሁለቱ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡

XS
SM
MD
LG