በቀን ከአራት ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር እየተሻገሩ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ገለጸ
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 19, 2024
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2024
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 17, 2024
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 16, 2024
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 15, 2024
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 14, 2024
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ