በቀን ከአራት ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር እየተሻገሩ መሆኑን የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ገለጸ
የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን ዩኤን ኤች ሲ አር ሱዳን ባለፈው አንድ ሳምንት ውስጥ በቀን ከ4000 በላይ ኢትዮጵያን ስደተኞችን እየቀበለ መሆኑን እና አስታወቀ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል ባለው የመሰረታዊ ዕቃ አቅርቦት ችግር እና የእንቅስቃሴ ገደብ ሳቢያ ትልቅ ሰብዓዊ ቀውስ እየተፈጠረ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኤደን ገረመው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ የውጭ ግንኙነት ሃላፊ ሶፊያ ጄንሰንን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 08, 2021
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 08, 2021
በስራ ቦታ እድገት እና የሴቶችን ፈተና ያካተተው የሕይወቴ ቅኝት
-
ማርች 07, 2021
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ
-
ማርች 06, 2021
ቅዳሜ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 05, 2021
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 04, 2021
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA