በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሐረሪ ክልል ፍተሻ አካሄደ


የሐረሪ ክልል ፍተሻ አካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:30 0:00

የሐረሪ ክልል ባደረገው ፍተሻ ልዩ ልዩ ወታደራዊ ቁሳቁሶችንና ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር ሰነዶችን መያዙን አስታወቀ። ድርጊቱን ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩ 14 ሰዎች ፍርድ ቤት የቀረቡ ሲሆን ቀሪዎቹ ሦስት ሰዎችም በቀጣይ ይቀርባሉ ተብሏል።

XS
SM
MD
LG