በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትራምፕና ባይደን ርክክብ ሲጠበቅ ወረርሽኙ እየከፋ ነው


የትራምፕና ባይደን ርክክብ ሲጠበቅ ወረርሽኙ እየከፋ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

በዩናይትድ ስቴትስ የኮሮናቫይረስ ስርጭት እየተስፋፋ ባለበት በዚህ ወቅት፣ የ2020 ምርጫ አሸናፊ እንደሆኑ የተነገረላቸው የቀድሞ ም/ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን፣ አገሪቱን ፈጥኖ ለመርዳት እንዲችሉ፣ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የርክክቡን ሂደት በዚህ ሳምንት እንዲጀምሩ እየጠየቁ መሆናቸውን የቪኦኤ ዘጋቢ ሚሼል ኩዪን ዘግባለች፡፡

XS
SM
MD
LG