በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአራት ቀናት ውስጥ ከ14 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሰደው ወደ ሱዳን ገቡ


በአራት ቀናት ውስጥ ከ14 ሺ በላይ ኢትዮጵያውያን ተሰደው ወደ ሱዳን ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:54 0:00

በፌደራል መንግስት እና በህውሃት መሃከል እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ሽሽተው ወደ ሱዳን የሚዘልቁ ሰዎች ቁጥር እለት እለት እየጨምረ መሆኑ የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከማክሰኞ እለት እስከ ትላንት አርብ ጠዋት ድረስ ባሉት አራት ቀናት ውስጥም ከ14000 በላይ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች የሱዳንን ድንበር አልፈው እንደገቡ የመንግስታቱ ድርጀት የስደተኞች ኮሚሽን ለአሜሪካ ድምጽ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG